Date: Tuesday, 13 March 2018
ልዑል ዓለሜ
ነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎች በያሉበት ቆመዋል:: ከተማዋ ላይ ከባድ ድባብ ተንሰራፍቷል:: ነዳጅ ያልቀዱ ቀድተዉ ለማስቀመጥ እየተሯሯጡ ነዉ:: መበራት እንደሚቋረጥ ጭምር እየተነገረ ይገኛል:: ወፍጮ ቤቶች በወረፋ ተጨናንቀዋል:: የዉሀ ማጠራቀሙ ስራ ወከባን ፈጥሯ ከሰማይ የሚወርድ ዱብ እዳ ያለ እስኪመስል የፍርሀት ቆፈን ከተማዋን እያጨማደዳት ነዉ::
የወያኔ ኮማንድ ፖስት ላይ ህዝባዊ አዋጅ ተጥሎበት ግራ የተጋቡ መከላከያዎችን መመልከት ነጻነት ለናፈቀዉ ተስፋ ነዉ አራቱም የከተማዋ በሮች ቦቴ ደህና እደሪ ብለዋል ።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!