Freedom4Ethiopian.WordPress.com: ወያኔ ከ 9 አመት እስከ 15 አመት እድሜ ያላቸውን ህፃናትን በስለላ ሬድዬ አጠቃቀም እና ጠመንጃ አተኮኮስ አሰልጥኖ አስመረቀ

From: Berhane Habtemariam <Berhane.Habtemariam59_at_gmx.de_at_dehai.org>
Date: Sun, 28 Aug 2016 00:30:18 +0200

ወያኔ ከ 9 አመት እስከ 15 አመት እድሜ ያላቸውን ህፃናትን በስለላ ሬድዬ አጠቃቀም እና ጠመንጃ አተኮኮስ አሰልጥኖ አስመረቀ

ወያኔ ከ 9 አመት እስከ 15 አመት እድሜ ያላቸውን ህፃናትን በስለላ ሬድዬ አጠቃቀም እና ጠመንጃ አተኮኮስ አሰልጥኖ አስመረቀ በስልጠናው የልጆቹ አዕምሮ ሊቀበለው በሚከብድ ሁኔታ የትግራይ ልጆች ላይ ደርሶል ያሉትን ቪድዬ እንዲያዩ ተደርጎል ፤ በእለቱ ወላጆች መገኘት ብቻ ሳይሆን ሂዱና የትግራይን ህዝብ ከኦሮሞ ዱላ ከአማራ ዱላ እና ግድያ አድኑ ሲሉም ተደምጠዋል እነዚህ በህፃን ገላቸው በማባበል እንዲሰልሉ ነገር እንዲያቀባብሉ በስውር የሚፈፀሙ ጥቃቶችን እንዲተገብሩ በበቂ ስልጠና የተሰጣቸው ሲሆን ለታጋይነታቸው ብዙ ብር ቃል የተገባ መሆኑም ታውቆል መልእክቱን ያደረሰን ሰው ሲቀጥል በስጦታው የማለሉት ወላጆቻችን ጭምር ናቸው ብሎል እርሱ ፈቃደኛ ቢሆንም ታናሹ ግን በዚህ አላማ መሳተፉን እንዳልደገፈ ተናግሮል የአንዶ እናት ተብዬ “ጭንቅላቱን በጥይት ቤቱን በቦንብ አጋዩት ” ሲሉ መርቀዎቸዋል ይህ ሁሉን ልጆቹን በወኔ እንዲሞሉ እንዳደረጋቸው ይህ ህፃን ተናግረዎል። የቀደሙ ታጋይ አባቶቻቸው በእነሱ እድሜ ጭምር ትግል እንጀመሩም በ ታየው ፊልም ታይቶል ሙሉውን ህጋዊ የፌስብክ ነው በሚሉት ምስሉን አሰራጭተዋል።


በ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ- Democratic Ethiopia በተባለው ፌስ ብክ መልቀቃቸው አነጋጋሪ ሆኖል ።
ከፎቶዎ ይመልከቱ።(Gebrye Yegayntu)

 
Aseged Tamene
 
Received on Sat Aug 27 2016 - 17:09:22 EDT

Dehai Admin
© Copyright DEHAI-Eritrea OnLine, 1993-2013
All rights reserved