Zehabesha.com: የድርቁ ገፅታ

From: Berhane Habtemariam <Berhane.Habtemariam_at_gmx.de_at_dehai.org>
Date: Wed, 17 Feb 2016 17:04:41 +0100

– ከአምዶም ገ/ስላሴ

drought 23በሃገራችን ኣጋጥሞ ባለው የድርቅ ኣደጋ 15 ሚልዮን ህዝብ ለረሃብ ተዳርጓል።

መንግስት የተባበሩት መንግስታት ኣስከትሎ እርዳታ ቢለምንም በቂ እርዳታ ኣልተገኘም።

የሚመጣው ጥቂት የእርዳታ እህልም ከከፍተኛ ባለስልጣን እስከ የቀበሌ ካድሬዎች እየዘረፉ ስላባከኑት ወደ ተጠቂው ህዝብ ሊደርስ ኣልቻለም።

እንደ ውጤቱም የሰውና የእንስሳት ሂወት በረሃብ እያለፈ ይገኛል።

እርዳታው ያልደረሳቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ከገጠር ወደ ከተማ እየጎረፉ ይገኛሉ።

ኣረጋውያን፣ ህፃናት፣ እናቶችና ወጣቶች መቐለ እያጨናነቅዋት ይገኛሉ። የመቐለ ገፅታም እየተቀየረ ነው።

ህዝቡ ራስበራሱ ካልተረዳዳ በስተቀር ይሄ በሌቦች የተሞላ መንግስ ህዝቡ ከኣደጋ ሊታደግ ኣይችልም።

ይሄ ምስል መቐለ 16 ቀበሌ ትራፊ ለምነው የሚበሉ ኣባትና ልጅ ናቸው።

‪#‎ክፉ_ቀን‬

‪#‎Ethiopian_Famine‬

ነፃነታችን በእጃችን ነው።
it is so.

Received on Wed Feb 17 2016 - 11:04:43 EST

Dehai Admin
© Copyright DEHAI-Eritrea OnLine, 1993-2013
All rights reserved