Facebook.com: ባገራችን ሰላም አጣን

From: Berhane Habtemariam <Berhane.Habtemariam_at_gmx.de_at_dehai.org>
Date: Sat, 28 Nov 2015 12:42:59 +0100

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አባሳደር የሆኑት ፓትሬሻ ሀስላ የኢትዮጵያ መንግስት ትክክለኛውን የረሀብ ተጎጂዎችን ቁጥር ስላላሳወቀን በቂ የሆነ እርዳታ ለማቅረብ ተቸግረናል ሲሉ መግለጫ ሰጡ። ትክክለኛውን ቁጥር በግዜ ካላሳወቁን ከዚህም በላይ ቁጥሩ ሊጨምር እና እርዳታው እስኪ ጏጏዝ ረዘም የለ ግዜ ስለሚወስድ ስጋታቸውን ገልፀዋል። መንግስት በበኩሉ እስከታሀሳስ መጨረሻ ዳታውን ሰብስቦ ለማቅረብ እየጣረ እንደሚገኝ እየገለፀ ይገኛል።

ከረምሻታ ያው ተንጋለሉም ተኙም ያው ነው!! እንደኔ እንደ እኔ እንዲያውም ጨመር አርጉትና የተረፈው ለኪሳቹ ይሆናል ባይ ነኝ!!! ህዝቡን በረሀብ ከምትጨርሱት። እኛ ከሞትን እናንተስ ማን አላቹ?? ማንን ታስራላቹ፣ትደበድባላቹ፣ማንስ ትገላላቹ? እየተሳሰብን እንጂይ ወዩ!!!
Fetehe Le Ethiopia

 
ባገራችን ሰላም አጣንs Foto.
Received on Sat Nov 28 2015 - 06:42:59 EST

Dehai Admin
© Copyright DEHAI-Eritrea OnLine, 1993-2013
All rights reserved